Monday, August 24, 2015

ወደ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ

ወደ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ 

በመደበኛ፣ በቀንና በማታ መግቢያ ነጥብ ፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ
ወንዶች  343 ፣ ለሴቶች ነጥብ 320 እና ከዚያ በላይ

ለግል ተፈታኞች 
ለወንዶች 353  ለሴቶች ደግሞ 331 እና ከዚያ በላይ 

ለታዳጊ ክልልሎችና ለአርብቶ አደር አካባቢ ተማሪዎች  
ለወንዶች  ነጥብ 332  ለሴቶች ደግሞ 317 እና ከዚያ በላይ

በተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ተማሪዎች 
ነጥቡ 297 እና ከዚያ በላይ 



በማህበራዊ ሳይንስ በመደበኛ እና በማታው መርሀ ግብር 
ለወንዶች 322  ለሴቶች ደግሞ 302 እና ከዚያ በላይ 

ለግል ተፈታኞች ደግሞ 
ለወንዶች 330 ለሴቶች ደግሞ 310 እና ከዚያ በላይ 

ለታዳጊ ክልሎችና ለአርብቶ አደር አካባቢ 
310 ለወንዶች  ለሴቶች ደግሞ 295 ነጥብ እና ከዚያ በላይ 

በማህበራዊ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው መግቢያ ነጥብ 275 እና ከዚያ በላይ 

ለአይነ ሰውራን ደግሞ 230 እና ከዚያ በላይ 

በርቀት ለመማርና በግል ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የሚፈልጉ ተማሪዎች 
275 እና ከዚያ በላይ 




No comments:

Post a Comment